1 / 7
2 / 7
3 / 7
4 / 7
5 / 7
6 / 7
7 / 7
7 / 7
4 / 7
5 / 7
6 / 7
7 / 7

በጉራጌ ዞ/ቴ/ሙ/ትም/ስ/መምሪያ

በጉራጌ ዞ/ቴ/ሙ/ትም/ስ/መምሪያ

 በጉራጌ ዞ/ቴ/ሙ/ትም/ስ/መምሪያ አማካኝነት በመምሪያው ስር ከሚገኙ 11 የመንግስት ኮሌጆችና 5 የግል ተቋማት ውስጥ አዲስ ለተቀጠሩና ከዚህ በፊት ተቀጥረው የማስተማር ስነ-ዘዴ ስልጠና /pedagogy ላልወሰዱ 59 አሰልጣኞችና የሰ/አሰ/አመ/ል/ስ/ሂደት ባለሞያዎች በማስተማር ስነ ዘዴ አተገባበር ላይ ከቀን 13/03/2014ዓ.ም እስከ 18/03/2014ዓ.ም ድረስ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የምስክር ወረቀት በመስጠት ተጠናቋል።




Post a Comment

0 Comments